|
ኮርፖሬሽኑ የሞባይል ደንበኞች የሞባይል ኢንተርኔት GPRS አገልግሎትን በነጻ ማስጀመር እንዲችሉ አደረገ፡፡:የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን ኮርፖሬሽን የሞባይል ኔትወርክን በመጠቀም የድምፅ፣ የተንቀሳቃሽ ምስል እና የፅሁፍ መልዕክቶችን ለመቀበልና ለማስተላለፍ የሚያስችለው የሞባይል ኢንተርኔት ወይም የGPRS አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል የኔትወርክ ማስፋፋት ሥራ ተጠናቆ በአሁኑ ወቅት 2.146 ሚሊዮን ደንበኞችን ማስተናገድ የሚያስችል አቅም ተፈጥሯል፡፡ በመሆኑም ሁሉም የድህረ እና የቅድመ ክፍያ የሞባይል ተጠቃሚዎች አገልግሎቱን በነጻ ማስጀመር ወይም activate ማድረግ እንዲችሉ ተደርጓል፡፡ . July 12, 2010
| World Telecommunication and information society day 17 May 2010:ICT constantly reshaping the way the world communicates while creating the opportunities for a better life through long term, sustainable development, not least among the most vulnerable sections of our society.. June 08, 2010
| ETC Amends Telecom Service Tariff Rates:The Ethiopian Telecommunications Corporation has made tariff rate reduction on fixed line, GSM mobile, CDMA wireless mobile and fixed line as well as WCDMA mobile 3G telecom services which have been effected as of April 3, 2010.. April 30, 2010
| ETC Amends Telecom Service Tariff Rates:The Ethiopian Telecommunications Corporation has made tariff rate reduction on fixed line, GSM mobile, CDMA wireless mobile and fixed line as well as WCDMA mobile 3G telecom services which have been effected as of April 3, 2010.. April 30, 2010
|  | A Contract Agreement on the Expansion of International Fiber Optic Bandwidth Submarine Cable was signed between the Ethiopian Telecommunications Corporation and SEACOM Company : Today, it is well recognized that the expansion of information and communication technology plays a pivotal role in the all-around political, economic and social development of the country. . March 30, 2010
| በኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን ኮርፖሬሽን እና ሲኮም SEACOM በተባለ ኩባንያ መካከል የዓለም አቀፍ ግንኙነት መስመርን ለማሳደግ የሚያስችል የውል ስምምነት ተከናወነ፡፡:የቴሌኮሙኒኬሽን ዘርፍ በአንድ አገር ኤኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊና ማህበራዊ እድገት ውስጥ ጠቃሚ ሚና የሚጫወት ነው፡፡ . March 25, 2010
| የሰሜን አዲስ አበባ ዞን ቴሌ ጽ/ቤት ከደንበኞች ጋር ውይይት አካሔደ:የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን ኮርፖሬሽን የሰሜን አዲስ አበባ ዞን ጽ/ቤት በዞኑ ስር ከሚገኙ ደንበኞች ጋር የጋራ የምክክር መድረክ ጥር 2ዐ ቀን 2ዐዐ2 ዓ.ም በግዮን ሆቴል አካሔደ፡፡. February 03, 2010
| ጋዜጣዊ መግለጫ:ኮርፖሬሽኑ ለተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢዎች ያለምንም ዋስትና ወይም የገንዘብ መያዣ የድህረ ክፍያ ሞባይል አገልግሎት እንዲጠቀሙ ወሰነ፡፡. January 26, 2010
| ጋዜጣዊ መግለጫ :ኮርፖሬሽኑ በሞባይል የኢንተርኔት GPRS አገልግሎት ላይ ታሪፍ ማሻሻያ አደረገ፡፡. January 21, 2010
| ኮርፖሬሽኑ ከባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ አካሔደ:የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን ኮርፖሬሽን የቴሌኮም አገልግሎቶችን በማስፋፋት ረገድ ያጋጠሙ ችግሮችን ለመፍታት የሚያስችል የምክክር መድረክ ታህሳስ 27 ቀን 2ዐዐ2 ዓ.ም በሒልተን ሆቴል አካሔደ፡፡. January 20, 2010
| ጋዜጣዊ መግለጫ:ኮርፖሬሽኑ የተለያዩ የቅድመ ክፍያ ሲምካርዶች እና የቅድመ ክፍያ ማስደወያ ካርዶችን በተለያዩ የንግድ ተቋማትና ማህበራት አማካይነት ለደንበኞች በውክልና የማከፋፈል/የሽያጭ አገልግሎት ለማከናወን የሚያስችል የአፈጻጸም መመሪያ አውጥቶ ሥራ ላይ ለማዋል እየተንቀሳቀሰ ነው፡፡ . December 24, 2009
| ጋዜጣዊ መግለጫ:ኮርፖሬሽኑ የተለያዩ የቅድመ ክፍያ ሲምካርዶች እና የቅድመ ክፍያ ማስደወያ ካርዶችን በተለያዩ የንግድ ተቋማትና ማህበራት አማካይነት ለደንበኞች በውክልና የማከፋፈል/የሽያጭ አገልግሎት ለማከናወን የሚያስችል የአፈጻጸም መመሪያ አውጥቶ ሥራ ላይ ለማዋል እየተንቀሳቀሰ ነው፡፡ .
|
|
|
|
|